All posts by Admin

ጾመ ነነዌ /Tsome Nenewe((The fast of Nineveh)

ጾመ ነነዌ – ሰኞ ጥር 25, 2007 ይጀምራል Tsome Nenewe (The fast of Nineveh): 3 days fasting which starts on the Monday proceeding before Abye Tsome (Lent) – Start on Monday February 02, 2015 – 04, 2015

Abye Tsome or Hudade (Lent): 55 days Fasting before Easter which is divided in to the following three categories: – Lent start on February 16, 2015

  • Tsome Hirkal: 8 days fasting which starts 8 days proceeding before Tsome Arba.
  • Tsome Arba: 40 days fasting which starts immediately after Tsome Hirkan up to Palm Sunday.
  • Tsome Himamat: 7 days fasting which starts on the Monday after Palm Sunday until Easter

የጥምቀት በዓል በደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በደመቀ መልኩ ተከበረ

Video 1 

Video 2

ጥር 11 ቀን 2007 ዓ.ም

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን።

Timket5የ2007 ዓ.ም የጥምቀት በአል በሚኒሶታ ደብረሰላም መድኃኔዓለም የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ቁጥሩ በመቶዎች የሚገመት ምእመን በተገኘበት እጅግ ደማቅ በሆነ ኃይማኖታዊ ሥነ ሥርአት ተከበሮ ዋለ። Continue reading የጥምቀት በዓል በደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በደመቀ መልኩ ተከበረ

ጥምቀት ምንድን ነው? ለምንስ እንጠመቃለን?

TimketHannaጥምቀት “አጥመቀ” ከሚለው የግእዝ ቃል/ግሥ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም በውኃ ውስጥ መዘፈቅ ወይንም መነከር ማለት ነው። ጥምቀት ከጌታችን እና ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት በፊትም የነበረ ሰዎች ከህመማቸው ፈውስ የሚያገኙበት ማለትም የሥጋ ድህነት ከሚገኝበት የፈውስ መንገዶች አንዱ ነበረ። Continue reading ጥምቀት ምንድን ነው? ለምንስ እንጠመቃለን?

Epiphany/በዓለ ጥምቀት

Gehad Fasting – የጥምቀት ፆመ ገሃድ(ጋድ) – January 18, 2015 (ጥር 10, 2007) – This fasting is observed on the eve of Epiphany.

Epiphany Celebration On January 17, 2015 starting @ 3PM , Sunday Service Start @ 2AM –  (የጥምቀትን በዓል በደመቀ ሁኔታ በ2007 (2015) ለመጀመሪያ ግዜ  እናከብራለን )

Timket

ቅዳሜ – ስብከተ ወንጌል እና ዝማሬ – በተጋበዥ ሰባኪ መንጌል እና በተጋበዥ ዘማሪ ከ 5PM ጀምሮ 

እሁድ ከ 2AM – 7AM ማኅሌት 

ከ7AM – 10AM ቅዳሴ

ከ10AM – 12AM ስብከተ ወንጌልና ታቦታቱን ማክበር 

የበዓለ ጥምቀቱን በረከት መጥተሁ ይካፈሉ ዘንድ ቤ/ክርስቲያን ጥሪዋን ታስተላልፋለች

የልደት ዝማሬ

የጌታችን እና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ልደተ በዓል አከባበር በሚኒሶታ ደብረሰላም መድኃኔዓለም የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ

Christmas2015_6የዘንድሮው የ2007 ዓ.ም የልደት በአል በደብራችን ከመቼውም ጊዜ ለየት ባለና በደመቀ ሁኔታ ተከብሯል። ለበአሉ ልዩ ድምቀት ከሰጡት ጉዳዮች አንደኛው በቀርቡ ደብራችንን የተቀላቀሉ አዳዲስ ካህናት የቤተክርስቲያንን ትምህርት በተለይም የማኅሌት አገልግሎት ሙያ ያላቸውና ሁለገብ እውቀትን የተላበሱ መሆናቸው ነው። በሌላ በኩል ደግሞ ምንም እንኳን በእለቱ ከባድ የአየር ቅዝቃዜ የነበረ ቢሆንም የቤተክርስቲያናችን አባላት ምእመናን ብርዱን ሳፈሩና ሳይሳቀቁ የጌታችንን የልደት በረከት ለመካፈል ቤተክርስቲያኗን አጨናንቀው መገኘታቸው ለበአሉ ልዩ ድምቀት ሰጥቶት አምሽቷል። Continue reading የጌታችን እና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ልደተ በዓል አከባበር በሚኒሶታ ደብረሰላም መድኃኔዓለም የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ

ልደተ ክርስቶስ

 በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አኃዱ አምላክ፤ አሜን።

የሰው ልጅ የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ ተላልፎ በሐጢያት ከወደቀ በኋላ እግዚአብሔር ወደ ቀደመ ክብሩና ቦታው ይመልሰው ዘንድ በንሰሐ ወደፈጣሪው ቀረበ። አዳም እና ሔዋን ከገነት ከወጡ በኋላ ለአርባ ቀናት ያህል ሱባዔ ገብተው ሳለ በ35 ኛው ቀን ከግማሽ ላይ ቀድሞ የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ እንዲያፈርሱ ያደረጋቸው ሰይጣን ዳግመኛ ወደ ሔዋን ቀርቦ ሔዋን ሆይ ጸሎታችሁ ተሰማ አዳምን ይዘሽ ወደዚህ ነይ አላት። Continue reading ልደተ ክርስቶስ

የገብርኤል ንግስ በደብረሰላም

 St. Gabriel Annual Celebration – December 28, 2014