የሆሳዕና በዓልን እና የሰሙነ ሕማማት መርኃ ግብርን በሚኒሶታ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አብረን እናክብር!

የተከበራችሁ የቤተክርስትያናችን አባላት እና ቤተሰቦች በሙሉ፤

የሆሳዕና በአል

ማህሌት እሁድ ሚያዝያ 20, 2016 ከ 3 ኤ.ኤም. ጀምሮ (Sunday, April 28, 2024, from 3 am)

የሰሙነ ሕማማት መርኃ ግብር / Holy/Passion week.

ከስኞ ሚያዝያ 21, 2016 እስከ እስከ ረቡዕ ሚያዝያ 23, 2016, በየቀኑ ከ 6 ኤ.ኤም እስከ 2 ፒ .ኤም (Monday Apr 29, 2024 – May 1, 2024, 6 am – 2pm daily)

ጸሎተ ሐሙስ :- ሀሙስ ሚያዝያ 24, 2016 ከ 5 ኤ.ኤም. እስከ 2 ፒ.ኤም. (Thursday May 2, 2024, 5am – 2pm ) / Maundy Thursday

ስቅለት :- አርብ ሚያዝያ 25, 2016 ከ 6 ኤ.ኤም እስከ 6 ፒ.ኤም 6am – 6pm (Friday May 3, 2024) / Good Friday (Crucifixion)

ከቤተሰብ፣ ከዘመድ እና ከወዳጅ ጋር በመምጣት የበረከቱ ተሳታፊ ይሆኑ ዘንድ ቤተክርስቲያናችን ጥሪዋን ታቀርባለች::

አድራሻችን: 4401 Minnehaha Avenue S., Minneapolis, MN 55406
ስልክ: (612) 721-1222
ኢሜይል: dsmachurch@gmail.com
ዌብሳይት: https://www.debreselam.net
ፌስቡክ: https://www.facebook.com/Debreselameotc/