የነሐሴ ኪዳነ ምህረት በዓለ ንግስን በሚኒሶታ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ያክብሩ

የዘንድሮዉ የነሐሴ ኪዳነ ምህረት በዓለ ንግስ በደመቀ ሁኔታ በሚኒሶታ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ይከበራል:: መጥተው የበረከቱ ተካፋይ እንዲሆኑ ቤተክርስቲያናችን ጥሪዋን ታስተላልፋለች።

መቼ? / When?
ማነክሰኞ ነሐሴ 16, 2015 ከ2:00 ኤ.ኤም. ጀምሮ
Tuesday August 22, 2023 from 2:00 pm

አድራሻችን: 4401 Minnehaha Avenue S., Minneapolis, MN 55406

በፌስቡክ እንዲከተሉን ይህን ይጫኑ / Click Here to Follow Us On Facebook