የደብረ ታቦር ክብረ በዓልን በሚኒሶታ ደብረሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ያክብሩ

መቼ? / When?
ቅዳሜ ነሐሴ 13, 2015 ከ4:00 ፒ.ኤም. ጀምሮ
Saturday August 19, 2023 from 4:00 pm

የዚህ ዓመት የደብረ ታቦር ክብረ በዓል የፊታችን ቅዳሜ ነሐሴ 13, 2015 (Saturday August 19, 2023) ከ4:00 ፒ.ኤም. ጀምሮ በሚኒሶታ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በታላቅ ዝግጅትይከበራል። እርስዎም መጥተው የበረከቱ ተካፋይ ይሆኑ ዘንድ የቤዛ ኩሉ የሰንበት ትምህርት ቤት ጥሪውን ያቀርባል።

ደብረ ታቦር (Transfiguration- Debre Tabor)