የስብሰባ ጥሪ/General Assembly Meeting

የፊታችን እሁድ March 22, 2015 ከቅዳሴ በኋላ የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ስለምናደርግ በዕለቱ ተገኝተው የስብሰባው ተካፋይ ይሆኑ ዘንድ ቤተ ክርስቲያን ጥሪዋን ታስተላልፋለች። በዕለቱም ቤተ ክርስቲያኗ ምሳ አዘጋጅታ ትጠብቅዎታለች፤ የሰማ ላልሰማ ያሰማ፤ “ትቀሩና ማርያምን እንጣላችኋለን” ይላሉ የሰበካ ጉባኤው አባላት። (Debreselam Ethiopian orthodox Tewhaedo Church will be holding a General Assembly Meeting on Sunday March 22, 2015 right after a Church Service (Liturgy).

የደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የአስተዳደር ቦርድ (DSMA Board of Trustees)