የቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግስ እና የዋዜማ አገልግሎት

Dec15_Gbrealየቅዱስ ገብርኤል በዓለ፣ንግስ እና የዋዜማ አገልግሎት ፣በደብረሰላም  መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፣ሚኒሶታ

የስብከት እና የዝማሬ አገልግሎት በመምህር ምህረተአብ አሰፋ።

የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች መጥታችሁ የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ፣ተጋብዛችኋል

Dec 26 ከ3pm እና Dec 27 ከ2 am ጀምሮ