ነሐሴንና ጳጉሜን የአዲስ የቤተክርስቲያን አባላት የትውውቅ ጊዜ እና የነባር የደብራችን አባላት የእንቅስቃሴ ወሮች እንዲሆኑ ስለማቀድ

በኢትዮጵያ አቆጣጠር የ2015 ዓ.ም.ን መገባደጃ በመንተራስ በቀሪዎቹ የነሐሴና ጳጉሜ ወሮች የአዲስ የቤተክርስቲያን አባላት የትውውቅ ጊዜ እና የነባር የቤተክርስቲያን አባላት እንቅስቃሴ መርኅግብሮች እንዲታቀዱ የአስተዳደር ቦርዱ ወስኖ የሚከተሉት መርኅግብሮች እንዲከናወኑ ይሆናል:: አዲስ የቤተክርስቲያን አባል ማለት በኢትዮጵያ አቆጣጠር የ2015 ዓ.ም የደብራችን አባል የሆኑ ማለት ነው::

የአዲስ አባላት የትውውቅ መርኅግብር:-

  1. እሁድ እሁድ ከቅዳሴ አገልሎት ፍፃሜ በሗላ እታች አዳራሽ ውስጥ አዲስ የቤተክርስቲያን አባሎቻችንን የእንኳን የደብራችን አባል ሆናችሁ በማለት የካህናት የአስተዳደር ቦርድ እና የአባላት ማኅበራት ተወካዮች ጋር ትዉዉቅ ይደረጋል::
  2. የእዲስ አባላት ስም ዝርርዝም እታች አዳራሽ ውስጥ በሚገኘው ቴሌቪዥን ስኪሪን ላይ ይተላለፋል::
  3. የቤተክርስቲያን አባልነት መታወቂያ ካርድ ላልወስዱ በእለቱ የቤተክርስቲያን አባልነት መታወቂያ ካርድ እንዲያወጡ ይደረጋል::
  4. በእለቱም ለ ዲስ አባላት ቡና ሻይና ዳቦ ካለ ይቀርባል::

የነባር የደብራችን አባላት እንቅስቃሴ መርኅግብር:-

  1. ነባር የቤተክርስቲያን አባሎች እሁድ እሁድ አታች አዳራሽ ውስጥ በሚገኘው የቦርድ አባላት የጠረጴዛ ቢሮ ድረስ በመሄድ የአባላት መዝገብ ላይ ያለው አድራሻችሁ ስልክ ቁጥራችሁና ኢሜል ትክክል እንደሆነ እንድታረጋግጡልን በአክብሮት እንጠይቃለን::
  2. የደብራችን አባልነት አዲስ መታወቂያ ካርድ ያላወጡ በእለቱ የቤተክርስቲያን አባልነት መታወቂያ ካርድ እንዲያወጡ ይደረጋል::
  3. የየደብራችን አባልነት የወርሀዊ መዋጮአችሁ መጠናቀቁን የቦርድ አባላትን መጠየቅና ውዝፍ ካለ በወቅቱ እንዲጠናቀቅ መሞከር
  4. የደብራችን አባል ያልህኑ ዘመዶች ጏደኞች እና ወዳጆችን የቤተክርስቲያኗ አባል እንዲሆኑ ማነቃቃትና ማበረታታት
  5. የቤተክርስቲያናችን የመረዳጃ ማህበር አባል ለመሆን መሞከር
  6. ገቢው ለአዲስ ቤ.ክ. ማስሪያ የሚውል የበጎፍቃድ ስራ አገልግሎት ላይ ለመሳተፍ ከፕሮግራሙ እስተባባሪ ከዶ/ር አሻግሬ መረጃ መጠየቅ

መርኅግብሮቹ ከመጪው እሁድ የቅዳሴ አገልሎት ፍፃሜ በሗላ ለአምስት ተከታታይ እሁዶች የምንከታተላቸው ይሆናል:: ቀኖቹም ነሐሴ7(Sug 13), ነሐሴ14(Aug 20), ነሐሴ21(Aug 27), ነሐሴ28(Sep 3), ጳጉሜ5(Sep 10) ናቸው::

ያቀድናቸውና ያሰብናቸው እንዲሳኩ ውድ የደብራችን ነባርና አዲስ የቤተክርስቲያን አባላት ከምንጊዜውም በበለጠ ሁኔታ የሰበካ ጉባዔውን እንድትተባበሩት በትህትና እንጠይቃለን:: በፅሁፍም ሆነ የመረጡትን የሰበካ ጉባዔ አባል በግል በመቅረብ አዳዲስ የአሰራር ሃሳቦችን እንድታካፍሉን ይሁን::

የደብራችን 2023 ተመራቂ ተማሪዎች እና ቤተሰቦች እንኳን ደስ ያላችሁ ! / Congratulations to 2023 Grads & Families!

“ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችሁ” መዝ.118:26

በዘንድሮው የ2023 ዓ.ም. የ12ኛ ክፍልን እና የከፍተኛ ትምህርትን ላጠናቀቁ የቤተክርስቲያናችን ወጣቶች የእንኳን ደስ ያላችሁ የምስክር ወረቀት ቤተክርስቲያናችን ባለፈው እሁድ ሐምሌ 30 (Aug 6, 2023) አበርክታለች:: የሚቀጥለው የትምህርትና የመደበኛ ስራ ዘመናቸውም የተቃና እንዲሆንላቸውም ከእግዚያብሔር ቤት ተመርቀዋል::

Congratulations to 2023 grads and families. Graduates were handed out congratulating certificates by our church during the Sunday church services on Aug 6, 2023.

የደብራችን 2023 ተመራቂ ተማሪዎች እና ቤተሰቦች በድጋሚ እንኳን ደስ ያላችሁ !

ጾመ ፍልሰታ / የነሐሴ ቅዳሴ አገልግሎት ቀኖች እና የበጎፈቃደኝነት አገልግሎት ቀኖች / DSMA Calendar of Activities in August 2023

ከነሐሴ 1 እስከ ነሐሴ 16 (Aug 7 – Aug 22) ጾመ ፍልሰታ ሙሉ ቅዳሴ አለ

የንግሥ በአላት ፀሎት እና ቅዳሴ አገልግሎቶች / Annual Holidays and Celebrations with Liturgical services ነሐሴ 13 (Aug 19) – ደብረ ታቦር (Transfiguration- Debre Tabor)
ነሐሴ 16 (Aug 22) የነሐሴ ኪዳነምህረት ንግስ (The assumption of Virgin Mary)


የአዘቦት ቅዳሴ አገልግሎት ቀኖች ( Covenant prayer services)
ነሐሴ 12, ነሐሴ 19, ነሐሴ 21, ነሐሴ 27 (Aug 18, Aug 25, Aug 27, Sep 2)

የበጎፈቃደኝነት አገልግሎት ቀኖች / Volunteer Services dates for fundraising
. At the US Bank Stadium : Aug, 12, Aug 19 & Aug 26
. At the State Fair Parking : Aug 26 & Aug 27, Sep 2 to Sep 4

በኦገስት እስከ 14 የበጎፈቃደኝነት አገልግሎት ቀኖች አሉ / 14 volunteer days in August. Let’s go DSMA!

ዲሱን የቤተክርስቲያናችንን ሕንፃ ለመገንባት የሚያስፈልገንን ገንዘብ ለማሰባሰብ ከኪሳችን ከምናዋጣው በተጨማሪ ነፃ የበጎፈቃደኝነት አገልግሎት በስታድየም እየሰጠን እንገኛለን:: የእናንተን ቀና ትብብር በመተማመንና ተስፋ በማድረግ በዩኤስ ባንክ ስታድየም በተጨማሪ ሌላ አማራጭዎችን በመፈለግ ላይ እንገኛለን::

በዚህም ፍለጋ ሂደት በመጭው የሚኔሶታ ስቴት ፌር (MINNESOTA STATE FAIR) ከ THURSDAY, AUGUST 24, 2023 – MONDAY, SEPTEMBER 4, 2023 ለ12 ቀናት በመስራት ገንዘብ ለመሰሰብ አጋጣሚው አለን::
ስራው:- ፓርኪንግ ጥበቃ
ሰዓት :- 6 ኤኤም እስከ 8 ፒኤም
የሰው ቁጥር:- 5 ወይም 7 በአንድ ፓርኪንግ ሜዳ
የፓርኪንግ ሜዳዎች ቁጥር:- 5

እባክዎን ሚኔሶታ ስቴት ፌር የበጎፈቃደኝነት አገልግሎት July 23, 2023 ይመዝገቡ!

Thank you Dr Ashagre for diversifying our volunteer for church funds opportunity to include work at state fair events. There are 14 volunteer dates in August. Three days at US Bank Stadium (Aug 12, Aug 19 and Aug 26) and 12 days at MN State Fair (Aug 24 – Sept 4). As you would surmise Identifying and Coordinating the volunteer pool for the state fair events is the most pressing at the moment as we would need to know the number of volunteers by EOD Sunday July 23.

We are kindly asking all of you to consider registering as an individual or as a group for the state fair events from Aug 24 to Sept 4. There will be 7 weekdays and 5 weekends and public holidays during the event. The math is clear. The more days and/or the more parking lots we staff the more funds we will generate for our church. Let’s go DSMA!

ስለሆነም በኦገስት እስከ 14 የበጎፈቃደኝነት አገልግሎት ቀኖች አሉ: እነሱም

  1. Saturday, Aug 12, 2023, Ed Sheeran Concert
  2. Saturday, 19 Aug 2023 | Tennessee Titans at Minnesota Vikings . Game starts at 7:00 pm | volunteer check in at 3 pm.
  3. Thursday, 24 Aug 2023 | 6am – 8 pm | State Fair Parking Lots
  4. Friday, 25 Aug 2023 | State Fair Parking Lots
  5. Saturday, 26 Aug 2023 | 6am – 8 pm | State Fair Parking Lots
  6. Saturday, 26 Aug 2023 | Arizona Cardinals at Minnesota Vikings | Game start at noon | volunteer check in at 8 am
  7. Sunday, 27 Aug 2023 | 6am – 8 pm | State Fair Parking Lots
  8. Monday, 28 Aug 2023 | 6am – 8 pm | State Fair Parking Lots
  9. Tuesday, 29 Aug 2023 | 6am – 8 pm | State Fair Parking Lots
  10. Wednesday, 30 Aug 2023 | 6am – 8 pm | State Fair Parking Lots
  11. Thursday, 31 Aug 2023 | 6am – 8 pm | State Fair Parking Lots
  12. Friday, 01 Sept 2023 | 6am – 8 pm | State Fair Parking Lots
  13. Saturday, 02 Sep 2023 | 6am – 8 pm | State Fair Parking Lots
  14. Monday, 03 Aug 2023 | 6am – 8 pm | State Fair Parking Lots
  15. Tuesday, 04 Sept 2023 | 6am – 8 pm | State Fair Parking Lots

July 29, 2023 ልናደርገው የነበረው የገንዘብ ማሰባስብ እቅዳችንን ለመሰረዝ ተገደናል / BCC FUNDRAISER AT THE ETHIOPIA DAY IN MINNESOTA IS CANCELLED

የቤተክርስትያናችን የህንጻ ግንባታ ኮሚቴ አባላት July 29, 2023 በሚኒሶታ የኢትዮጵያ ቀን አከባበር ሜዳ ላይ ተገኝተዉ ምግብ መጠጥ እና ሌሎች ቁሳቁሶችን በመቨጥ ለአዲስ ቤተክርስቲያን ሕንፃ ግንባታ የሚዉል ገንዘብ እንደሚያሰባስቡና እናንተም እንድትጐቦኟቸው የሚል ማስተወቂያ በዚህ ገጽ ላይ መለጠፋችን ይታወሳል::

ነገር ግን ከዚህ በፊት ባልታዩ ምክኒያቶች ብቻ በሚኒሶታ የኢትዮጵያ ቀን አከባበር ሜዳ ላይ ተገኝተን ልናደርገው የነበረው የገንዘብ ማሰባስብ እቅዳችንን ለመሰረዝ ተገደናል:: ከይቅርታ ጋር!

Due to unforeseen circumstances, the upcoming BCC grill fundraiser event at the Minnesota Ethiopia Day celebration on July 29, 2023 is cancelled. Please accept our apology.

የዘንድሮዉ ዓመት የቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግስ እና የዋዜማ አገልግሎት፣ ሐምሌ 15 እና ሐምሌ 16, 2015 በሚኒሶታ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ይከበራል:: The annual Hamle Gebriel celebration will be on July 22 & July 23, 2023.

የዋዜማዉ አገልግሎት በመጪዉ ቅዳሜ ሐምሌ 15, 2015 (Saturday July 22, 2023) ከ 4pm ጀምሮ ይከበራል::

የማኅሌት አገልግሎት በመጪዉ እሁድ ሐምሌ 16, 2015 (Sunday July 23, 2023) ከንጋቱ 2 am ጀምሮ ይሰጣል::

ከቤተሰብ፣ ከዘመድ እና ከወዳጅ ጋር በመምጣት የቅዱስ ገብርኤልን በረከት ይካፈሉ ዘንድ ቤተክርስቲያናችን ጥሪዋን ታስተላልፋለች።

አድራሻችን: 4401 Minnehaha Avenue S., Minneapolis, MN
55406

የዘንድሮዉ ዓመት የ5,000 ሜትር ርቀት ሩጫና እርምጃ መርኃ ግብር በደመቀ መልኩ በሰላም ተጠናቀቀ / This year’s 5K run and walk was a successful event

የሚኒሶታ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን አባላት እና ቤተሰቦቻቸው ቅዳሜ ሰኔ 24 2015 (July 1st, 2023) በፌለን መናፈሻ ውስጥ ለዘጠነኛ ጊዜ የተዘጋጀውን የ5,000 ሜትር ሩጫና እርምጃ መርኃ ግብር በደመቀ መልኩ ተሳትፈው መርኃ ግብሩ በሰላም ተጠናቋል::

Members, families and friends of Debre Selam Medhanealem Ethiopian Orthodox Tewahedo Church in Minnesota came out in large numbers at the 9th annual 5K run and walk on July 1st, 2023 at Phalen Park, St Paul, Minnesota.

በእለቱም አሸናፊዎች የተዘጋጀላቸውን ሜዳልያና ምስክር ወረቀት ከደብራችን አስተዳዳሪ ከመልአከ ጽዮን ቀሲስ አዲስ ሞላው እና ከመርኃ ግብሩ አዘጋጆች ተቀብለዋል::
5K run and walk winners were recognized with medals and certificates from the head priest, Meleake Tsion Kesis Addis Molaw and event organizers.

Class of 2023 5K Run/Walk Winners

Females: 15 – 30 years old Group
1st. Yeabsra Berhanu / የብስራ ብርሃኑ
2nd. Mena Feleke / መና ፈለቀ
3rd. Lia Lantyderu / ሊያ ላንተይደሩ

Males: 15 – 30 years old Group
1st. Bisrat Gebre / ብሰራት ገብሬ
2nd. Kaleab Assefa / ካሌብ አሰፋ
3rd. Nathan Yohannes / ኔተን ዮሐንስ
4th. Naom Ewinetu / ናኦም እውነቱ

Females: 30+ years old Group
1st. Yeshi Getahun / የሺ ጌታሁን
2nd. Yeshiwork Zenebe / የሺወርቅ ዘነበ
3rd. Tigist Mengistu / ትእግስት መንግስቱ
4th. Genet Gebremichael / ገነት ገብረሚካኤል

Males: 30+ years old Group
1st. Kinfe Ashu / ክንፈ ኣሹ
2nd. Mitiku Desalegn / ምትኩ ደሳለኝ
3rd. Ephrem Ghida / ኤፍሬም ጊዳ
4th. Tewodros Desta / ቴዎድሮስ ደስታ
5th. Estefanos / እስጢፋኖስ
6th. Dawit Worku / ዳዊት ወርቁ
7th. Ashebir / አሸብር

ከቤተሰብ፣ ከዘመድ እና ከወዳጅ ጋር በመምጣት በመርኃ ግብሩ ተካፊይ ለሆኑ እና ለመርኃ ግብሩ አዘጋጆች በሙሉ ቤተ ክርስቲያን ምሰጋናዋን ታቀርባለች::

Thank you to the church members, families and event organizers who made the 9th 5K run and walk a success!.

SCHEDULE YOUR TENT, TABLE AND CHAIR RENTAL IN OUR CHURCH! ወንበር፣ ጠረጴዛ እና ድንኳን መከራየት ይፈልጋሉ?

ለተለያዩ ዝግጅቶች ወንበር፣ ጠረጴዛ እና ድንኳን፣ በተመጣጣኝ ዋጋ መከራየት ሲፈልጉ ዶ/ር ብርሃኑ በለጠን በስልክ ቁጥር 612-644-2598 ይደውሉ ወይም ቴክስት ያድርጉ::

Do you know that our church offers rental services for tents, tables, and folding chairs for any event or party at very reasonable prices? Please call or text Dr. Berhanu Belete at 612-644-2598.

Church Members Meeting is Scheduled for July 2, 2023 / የቤተ ክርስቲያን አባላት ስብሰባ በመጪዉ እሁድ ሰኔ 25 2015

በሚኒሶታ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የአባላት ስብሰባ በመጪዉ እሁድ ሰኔ 25 2015 (July 2nd, 2023) ይደረጋል:: ስብሰባው የቅዳሴ አገልግሎት እንደተጠናቀቀ ስለሚጀመር ፤ እባክዎ የስብሰባዉ ተካፊይ እንዲሆኑ ቤተ ክርስቲያን ጥሪዋን ታስተላልፋለች።

Debre Selam Medhanealem Ethiopian Orthodox Tewahedo Church in Minnesota will hold all church members meeting on July 2, 2023 after Sunday church services. Please attend.

Nineth Annual 5K Run and Walk Scheduled for July 1st, 2023 @ Phalen Park, St Paul, MN.

በሚኒሶታ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን 9ኛውን የ5000 ሜትር ሩጫና እርምጃ መርኃ ግብር በመጪዉ ቅዳሜ ሰኔ 24 2015 (July 1st, 2023) አዘጋጅቷል፤

Debre Selam Medhanealem Ethiopian Orthodox Tewahedo Church in Minnesota will hold its 9th annual 5K run and walk on July 1st, 2023 @ Phalen Park, St Paul, MN. Please mark your calendar.

Registration Fee: $25 / person

Race Venue/Address 
Phalen Park 
1600 Phalen Dr.
St. Paul MN 55106

Start Time: 7:30 AM
End Time:  12:00 PM

Race T-shirt Pickup at Phalen Park on the race day.

Registration Form – Age Groups 15 to 30 and above 30 years old.
Award: Male & Female by age groups.
      1st Place : Medal and Certificate
      2nd Place : Medal and Certificate
      3rd Place : Medal and Certificate

Contact for more information: Heyente Senay 612-554-2195

Free Income Tax Preparation Service Initiative

Volunteers Needed

Learn to Prepare Taxes and Make a Difference at the same time.  How can you make a difference? Simple.  Help your community in preparing taxes free of charge or for a voluntary contribution to building funds by becoming a volunteer with the Free Income Tax Preparation Service Initiative.

Be a Volunteer.  This Free Income Tax Preparation Initiative is a partnership between Amare Berhie and Debre Selam Medhanealem Ethiopian Orthodox Tewahedo Church, Minneapolis, Minnesota

Volunteers typically start training in January. They are expected to provide two to three hours (Sunday) of service per week between the beginning of February to the middle of April. The time commitment will vary depending on individual responsibilities as well as the number of volunteers working at a site and the number of people being served by the site.

Currently we are seeking volunteers for the following positions:

  • Administrative assistants to process tax returns, make copies, keep track of data, check taxpayers in, and make sure taxpayers are being served in the order they arrived
  • Interpreters assist taxpayers who have limited English proficiency. We are currently seeking Tigrigna and Oromia interpreters.

Volunteer Requirements:

  • Sign a confidentiality agreement;
  • Seniors in high school or university students planning to major in accounting, finance, marketing, business, etc.
  • Excellent typing speed.

Why Volunteer?

  • Learn something new and exciting.
  • Make an impact on the lives of others.
  • Improve language skills.
  • Meet and interact with new and diverse people
  • Give back to your community.
  • Gain valuable work and business experience to better compete in today’s job market.
  • Utilize your professional/technical skills.

Great volunteers are the key to our success. Join this year’s effort and help make a difference in our community.

Want More Information?

Call Ato Tewodros Desta @ 651-235-5341

Free Income Tax Preparation Service Initiative! (ነጻ የገቢ ታክስ ዝግጅት አገልግሎት)

Get Your Tax Refund Fast!!!

Combining e-file with direct deposit is the fastest and safest way to get your refund. Amare Berhie, an IRS licensed Enrolled Agent and an Authorized e-file Provider, is providing free tax preparation services in hopes of raising funds for Debre Selam Medhanealem EOTC building. You are welcome to make donations of any amount. Please come and take advantage of this offer to have your taxes completed by an experienced professional and your volunteered contribution will go to a good cause.(ከገቢ ታክስ ተመላሽ ክፍያ በተፋጠነ መንገድ ለማግኘት ሰነዱን በአሌክትሮኒክስ ገቢ በማድረግና ተመላሹ ገንዘብ ለባንክ በቀጥታ ገቢ እንዲሆን የሚያስችል የታክስ ዝግጅት አገልግሎት ባሁኑ ወቅት በቤተክርስትያናችን ይሰጣል።

 ለቤተክርስትያን ህንጻ ግንባታ ገንዘብ ለማሰባሰብ እንዲረዳ በማቀድ ለዚሁ ሙያ ህጋዊ ፈቃድና የምስክር ወረቀት ያላቸው ባለሙያ አቶ አማረ በርሄ ለግል ድካማቸው ክፍያ ሳይጠይቁ አገልግሎቱን ለመስጠት ተዘጋጅተዋል። ለዚህም በጎ ተግባር አቅማችሁ የቻለውን ያህል በመለገስ ሰፊ የሥራ ልምድ ባለው ባለሙያ በአገልግሎቱ እንድትጠቀሙ ቤተክርስትያናችን ትጋብዛለች።)

Open Every Sunday 8:30am – 11:30am until April 15, 20174401 Minnehaha Avenue, Minneapolis, MN 55406To make appointment (651) 235-5341, (612) 424-1540

For more info visit https://www.debreselam.net or https://www.facebook.com/Debreselameotc

ደመራ 2010 (Demera 2017)

የደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የ2010 ዓ. ም. (2017) የደመራ በዓልን በደመቀ ሁኔታ መስከረም ፲፫, ፳፻፲ (September 23, 2017) በ2629 30th Ave South Minneapolis MN 55406 ስለሚያከብር ከቤተሰብ፣ ከዘመድ እና ከወዳጅ ጋር በመምጣት የበረከቱ ተካፊይ እንዲሆኑ ቤተ ክርስቲያን ጥሪዋን ታስተላልፋለች።

በእለቱም ለልጆችዎ መጫወቻ ያዘጋጀን ስለሆነ ከ12PM ጀምሮ መጥተው ልጆችዎን ያጫውቱ።

የመኪና ማቆሚያ የተንጣለለ የ2.7 Acre ቦታ ስላለን ማቆሚያ ቦታ አጥቼ እቸገራለሁ ብለው ኃሳብ እይግባዎት፣ እንደ በፊቱ ሩቅ አቁሞ የጐልፍ ሜዳ አቋረጡ ብሎ የሚወቅስዎ የለምና ዘና ብለው መኪናዎትን ያቆሙ ዘንድ የሚረዱዎት መዕመናን አዘጋጅተን እንጠብቆታለን።

ወስበሃት ለእግዚአብሔር

Easter Live Broadcasting/የትንሣኤ አገልግሎት ቀጥታ ስርጭት

Easter Live Broadcasting – Debre Selam Medhanealem Ethiopian Orthodox Church Minneapolis MN
የትንሣኤ አገልግሎት ቀጥታ ስርጭት – ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን – ሚኒያፖሊስ ሚኒሶታ
Happy Easter – This will conclude our  live broadcast.
መልካም የትንሣኤ በዓል

የስቅለት አገልግሎት ቀጥታ ስርጭት

Good Friday Live Broadcasting – Debre Selam Medhanealem Ethiopian Orthodox Church Minneapolis MN
የስቅለት አገልግሎት ቀጥታ ስርጭት – ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን – ሚኒያፖሊስ ሚኒሶታ
Good Friday Live Broadcasting – 2
Good Friday Live Broadcasting –  1

የሕማማት እና የትንሣኤ አገልግሎት በደብራችን

 

 

 

 

 

ከሰኞ – ረቡዕ  –> ከጠዋቱ 12 – ቀኑ 7 ሰዓት (6AM – 1 PM)
ሐሙስ  –>  ከጠዋቱ 11 – ቀኑ 8 ሰዓት (5AM – 2 PM)
አርብ  –>  ከጠዋቱ 11 – 12 ሰዓት (5AM – 6 PM)
ቅዳሜ  –> ጠዋት ከ12 – 2 ሰዓት
የትንሳኤ አገልግሎት
ቅዳሜ ከሰዓት 11  – ሌሊቱ 8 ሰዓት (ከ5PM – 2AM)

በዓለ ጥምቀት

ጥምቀት በጽርዕ ቋንቋ ኤጲፋኒያ በግእዝ አስተርዮ በአማርኛ መገለጥ ይባላል፡፡ ቃሉ በቀጥታ ሲተረጎም በውኃ ውስጥ ገብቶ መውጣት፣ መነከር፣ መዘፈቅ፣ መጥለቅ ማለት ነው፡፡ ጥምቀት ከሰባቱ ምሥጢራተ ቤተክርስቲያን (ምሥጢረ ጥምቀት፣ ምሥጢረ ሜሮን፣ ምሥጢረ ቁርባን፣ ምሥጢረ ንስሐ፣ ምሥጢረ ክህነት፣ ምሥጢረ ተክሊል፣ ምሥጢረ ቀንዲል) አንዱና ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለኒቆዲሞስ በዮሐ. 3፥5 ላይ ‹‹እውነት እውነት እልሀለሁ፤ ዳግመኛ ከውኃና ከመንፈስ ቅዱስ ያልተወለደ ሰው ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም፡፡›› ብሎ እንደተናገረው ከውኃና ከመንፈስ ተወልደን የሥላሴን ልጅነት የምናገኝበት መንግሥተ ሰማያት የምንገባበት ኃጢአታችን የሚደመሰስበት ድኅነትን የምናገኝበት ዐቢይ ምሥጢር ነው፡፡ ጥምቀት በምሥጢረ ሥላሴና በምሥጢረ ሥጋዌ አምኖ ለሚፈጽመው ሰው ሁሉ ለኃጢአት መደምሰሻ ከሥላሴ የጸጋ ልጅነት ለመቀበልና የእግዚአብሔርን መንግሥት ለመውረስ የተሰጠ ልዩ የሕይወት መንገድ ነው፡፡

to read more

Revised Bylaw (የተሻሻለው ህገ ደንብ)

Section 1 – Name The official name of the church shall be DEBRE SELAM MEDHANEALEM ETHIOPIAN ORTHODOX TEWAHEDO CHURCH in Minnesota, hereinafter referred to as “The Church”, which has been duly incorporated, AS A CONGREGATIONAL CHURCH, under Article 10, Section 191 and 193 of the Religious Incorporation Law of the State of Minnesota. English Version  የአማርኛ ቅጂ

English –  new Bylaw by SubCommittee

Orginal Posted on Aug 21, 2016 @ 07:57