ዜና እረፍት

Taye-Reta

የደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከመስራቾቹ አንዱ እና ታላቅ አባት የነበሩት አቶ ታዬ ረታ ባደረባቸው ህመም ሲረዱ ቆይተው በትላንትናው እለት በፌርቪው ዩኒቨርስቲ ሆስፒታል አርፈዋል።

ቤተ ክርስቲያናችን የተሰማትን ጥልቅ ሀዘን እየገለጸች ለልጆቻቸው፣ ለቤተሰቦቻቸው እና ለወዳጆቻቸው ሁሉ መጽናናት ትመኛለች።  እግዚአብሔር ነፍሳቸውን ከደጋጎቹ አባቶች ጎን ያሳርፍልን።

የእዝኑ ቦታ: Lao Community Center 320 University Ave W Saint Paul MN, Thursday and Friday from 2 PM
ሥርዓተ ፍትሃት: ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም 4401 Minnehaha Ave S MPLS MN 55406 -Saturday @10AM
ስርዓተ ቀብሩ:
 Sunset Funeral Chapel – 2250 St Anthony Blvd, Minneapolis, MN 55418