የዘንድሮዉ ዓመት የ5,000 ሜትር ርቀት ሩጫና እርምጃ መርኃ ግብር በደመቀ መልኩ በሰላም ተጠናቀቀ / This year’s 5K run and walk was a successful event

የሚኒሶታ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን አባላት እና ቤተሰቦቻቸው ቅዳሜ ሰኔ 24 2015 (July 1st, 2023) በፌለን መናፈሻ ውስጥ ለዘጠነኛ ጊዜ የተዘጋጀውን የ5,000 ሜትር ሩጫና እርምጃ መርኃ ግብር በደመቀ መልኩ ተሳትፈው መርኃ ግብሩ በሰላም ተጠናቋል::

Members, families and friends of Debre Selam Medhanealem Ethiopian Orthodox Tewahedo Church in Minnesota came out in large numbers at the 9th annual 5K run and walk on July 1st, 2023 at Phalen Park, St Paul, Minnesota.

በእለቱም አሸናፊዎች የተዘጋጀላቸውን ሜዳልያና ምስክር ወረቀት ከደብራችን አስተዳዳሪ ከመልአከ ጽዮን ቀሲስ አዲስ ሞላው እና ከመርኃ ግብሩ አዘጋጆች ተቀብለዋል::
5K run and walk winners were recognized with medals and certificates from the head priest, Meleake Tsion Kesis Addis Molaw and event organizers.

Class of 2023 5K Run/Walk Winners

Females: 15 – 30 years old Group
1st. Yeabsra Berhanu / የብስራ ብርሃኑ
2nd. Mena Feleke / መና ፈለቀ
3rd. Lia Lantyderu / ሊያ ላንተይደሩ

Males: 15 – 30 years old Group
1st. Bisrat Gebre / ብሰራት ገብሬ
2nd. Kaleab Assefa / ካሌብ አሰፋ
3rd. Nathan Yohannes / ኔተን ዮሐንስ
4th. Naom Ewinetu / ናኦም እውነቱ

Females: 30+ years old Group
1st. Yeshi Getahun / የሺ ጌታሁን
2nd. Yeshiwork Zenebe / የሺወርቅ ዘነበ
3rd. Tigist Mengistu / ትእግስት መንግስቱ
4th. Genet Gebremichael / ገነት ገብረሚካኤል

Males: 30+ years old Group
1st. Kinfe Ashu / ክንፈ ኣሹ
2nd. Mitiku Desalegn / ምትኩ ደሳለኝ
3rd. Ephrem Ghida / ኤፍሬም ጊዳ
4th. Tewodros Desta / ቴዎድሮስ ደስታ
5th. Estefanos / እስጢፋኖስ
6th. Dawit Worku / ዳዊት ወርቁ
7th. Ashebir / አሸብር

ከቤተሰብ፣ ከዘመድ እና ከወዳጅ ጋር በመምጣት በመርኃ ግብሩ ተካፊይ ለሆኑ እና ለመርኃ ግብሩ አዘጋጆች በሙሉ ቤተ ክርስቲያን ምሰጋናዋን ታቀርባለች::

Thank you to the church members, families and event organizers who made the 9th 5K run and walk a success!.