Church Members Meeting is Scheduled for July 2, 2023 / የቤተ ክርስቲያን አባላት ስብሰባ በመጪዉ እሁድ ሰኔ 25 2015

በሚኒሶታ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የአባላት ስብሰባ በመጪዉ እሁድ ሰኔ 25 2015 (July 2nd, 2023) ይደረጋል:: ስብሰባው የቅዳሴ አገልግሎት እንደተጠናቀቀ ስለሚጀመር ፤ እባክዎ የስብሰባዉ ተካፊይ እንዲሆኑ ቤተ ክርስቲያን ጥሪዋን ታስተላልፋለች።

Debre Selam Medhanealem Ethiopian Orthodox Tewahedo Church in Minnesota will hold all church members meeting on July 2, 2023 after Sunday church services. Please attend.