All posts by Admin

የቅዱስ ገብርኤልን የዋዜማ አገልግሎት እና በዓለ ንግስ በደብረሰላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያድርጉ!

በሚኒሶታ ደብረሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን የዘንድሮዉን ዓመት የቅዱስ ገብርኤል የዋዜማ አገልግሎት ቅዳሜ ታኅሳስ 19, 2017 ከቀኑ 4:00 ፒ.ኤም. ጀምሮ (Saturday Dec 28, 2024 from 4:00 pm) ፣ ቀጥሎም እሁድ ታኅሳስ 20, 2017 ከ2:00 ኤ.ኤም. ጀምሮ (Sunday Dec 29, 2024 from 2:00 am) በማህሌት የቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግስ በደመቀ ሁኔታ ታከብራለች:: በእለቱም ከቤተሰብ፣ ከዘመድ እና ከወዳጅ ጋር በመምጣት የበረከቱ ተሳታፊ ይሆኑ ዘንድ ቤተክርስቲያናችን ጥሪዋን ታቀርባለች::

መቼ? / When?
የዋዜማ አገልግሎት፣ ቅዳሜ ታኅሳስ 19, 2017 ከቀኑ 4:00 ፒ.ኤም. ጀምሮ (Saturday Dec 28, 2024 from 4:00 pm)
በዓለ ንግስ ፣ እሁድ ታኅሳስ 20, 2017 ከ2:00 ኤ.ኤም. ጀምሮ (Sunday Dec 29, 2024 from 2:00 am) በማህሌት

አድራሻችን: 4401 Minnehaha Avenue S., Minneapolis, MN 55406
ስልክ: (612) 721-1222
ኢሜይል: dsmachurch@gmail.com
ዌብሳይት: https://www.debreselam.net